Wagwago trading Addis Abeba

 

ለሥራ ፈላጊዎች በሙሉ

ዋግዋጎ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ በ2018 ዓ.ም በተለያየ የሥራ ዘርፍ ከሁለት አመት እስከ ስምንት ዓመት የስራ ልምድ ያላቸውን ሰራተኞችን በቋሚነት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። ይህም የቅጥር ሂደት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በለማውን የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (E-LMIS) በኩል የሚፈፀም ሲሆን ከመላ የሀገሪቱ ክፍሎች 31 መስፈርቱን የሚያሟሉ ብቁ ሰራተኞች ይፈለጋሉ።

ስለሆነም የዚህ የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ ወረዳ/ቀበሌ የአንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር/ labor ID/ ይዛችሁ ከዚህ በታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪ በመገባት ትክክለኛ የትምህርት፣ የሥራ እና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎቻችሁን በማሰገባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

wagwago trading

አመልካቾች ከመስከረም 5 /2018 ዓ.ም ጀምሮ በተከታታይ ሰባት ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

More Information

Apply for this job
Share this job

Web

(0)

Donec elementum tellus vel magna bibendum, et fringilla metus tristique. Vestibulum cursus venenatis lacus, vel eleifend lectus blandit a.